Addis Ababa Daily News

Addis Ababa Daily News Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Addis Ababa Daily News, Addis Ababa.

01/12/2025
በአማራ ክልል የሚገኘውን ጽንፈኛውን የማጽዳት ዘመቻው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን አዴት ላይ ጽንፈኛው ከግለሰቦች በመስረቅ ደብቋቸው የነበሩት የግለሰቦችና የንግድ መኪኖች በዚህ መልኩ ተደብቀው ተ...
16/12/2024

በአማራ ክልል የሚገኘውን ጽንፈኛውን የማጽዳት ዘመቻው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን አዴት ላይ ጽንፈኛው ከግለሰቦች በመስረቅ ደብቋቸው የነበሩት የግለሰቦችና የንግድ መኪኖች በዚህ መልኩ ተደብቀው ተገኝተዋል:: ጽንፈማው በያለበት እግሬ አውጪም በማለት በመሮጥ ላይ ነው::

 የራሱን የሰርግ መልስ ፕሮግራም አቋርጦ የአንዲትን ወላድ እናት ህይወት ያተረፈው ዶክተርትናንት እሁድ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን በሆሣዕና ከተማ በንግስት እሌኒ መሐመድ መታሠቢያ...
16/12/2024


የራሱን የሰርግ መልስ ፕሮግራም አቋርጦ የአንዲትን ወላድ እናት ህይወት ያተረፈው ዶክተር

ትናንት እሁድ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን በሆሣዕና ከተማ በንግስት እሌኒ መሐመድ መታሠቢያ ሆስፒታል የታዘብኩትን አንድ ሠናይ ተግባር ላካፍላችሁ።

ይህ ጀግና ወጣት ትናንት እሁድ በራሣቸው የመልስ ፕሮግራም ላይ ባሉበት የአንዲትን ወላድ እናት ህይወት እንድያድኑ መልዕክት ስደርሳቸው

ሙሽሪቷንና አጃቢ እንግዶቻቸውን አስፈቅደው የመልስ ፕሮግራሙን አቋርጠው ሆስፒታል በመምጣት የተሣካ ኦፕሬሽን በማድረግ ከእግዚአብሔር ጋር የወላዲቷን ህይወት ከነህፃኗ ማትረፍ ችለዋል።

እንደ ዶ/ር በየነ ዓይነት ለሙያቸው ክብር የሚሰጡ፣ የሰው ህይወት ለማዳን የገቡትን ቃለ-መሃላ የሚጠብቁ፣ በጎ ህልናና መልካም ሥነ-ምግባር ያላቸው ቅኖችን ፈጣሪ ያብዛልን።

Being an engineer is proud!  We will see in Jimma town soon! For Jimma town!
16/12/2024

Being an engineer is proud!
We will see in Jimma town soon!
For Jimma town!

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማዋን አስፈጻሚ አካላት መልሶ ለማቋቋም የቀረበለትን አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጸደቀአዲስ አበባ ፤ ህዳር 15/2016 (ኢዜአ) ፦ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤ...
25/11/2023

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማዋን አስፈጻሚ አካላት መልሶ ለማቋቋም የቀረበለትን አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ

አዲስ አበባ ፤ ህዳር 15/2016 (ኢዜአ) ፦ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማዋን አስፈጻሚ አካላት መልሶ ለማቋቋም የቀረበለትን አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡

ምክር ቤቱ አዋጁን ያጸደቀው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ባለበት ወቅት ነው።

በዚሁ መሰረት መልሰው የተቋቋሙት ተቋማት፡-

1- የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ

2- የስራ እና ክህሎት ቢሮ

3- የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ

4- የፕላን እና ልማት ቢሮ

5- የመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን

6- የህብረት ስራ ኮሚሽን

7- የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን

8- የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን

9- የሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ

10- የመስሪያ ቦታዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ

11- የግንባታ ፍቃድ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ናቸው፡፡

ተቋማቱን መልሶ ማቋቋም ያስፈለገው የኑሮ ውድነቱን ለመቀነስ፤ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ እና የነዋሪውን ጥያቄ ለመመለስ ታሳቢ በማድረግ መሆኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት መረጃ ይጠቁማል፡፡

ትናንትና በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገው ታላቁ ሩጫ ምንድነው የሆነው? በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ታላቁ ሩጫ ላይ የተሳተፉ የስፖርት ቤተሰቦች ከ45,000 እስከ 50, ...
20/11/2023

ትናንትና በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገው ታላቁ ሩጫ ምንድነው የሆነው?

በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ታላቁ ሩጫ ላይ የተሳተፉ የስፖርት ቤተሰቦች ከ45,000 እስከ 50, 000 የሚገመት ነው።

99.9℅ ተሳታፊ ስፖርት ለጤና፣ ለህዝቦች አንድነትና አብሮነት በሚል መርህ ሩጫውን አጠቅቆ ነው ወደቤቱ የተመለሰው።

ከጠቅላላው ተሳታፊዎች 1℅ አንኳ የማይሞሉ አንዳንድ በጥላቻ ልክፍት የተመቱ ግለሰቦች ለቲክቶክ መንደር ማሞቂያ ይጠቅመናል ብለው ያሰቡትን ከፋፋይ ሀሳብ አቀርሽተዋል።

እነዚያ ይመጣሉ እያሉ የዘመሩላቸው ያረጀውንና ያፈጀውን ስርዓት ለማስመለስ የሚኳትኑ ምስኪን የስልጣን ጥመኞች በ24 ውስጥ 4ኪሎ እንገባለን ካሉ ሰነባብተዋል።

ምኞት አይከለከልም ያለው ማን ነበር?

21/11/2022

ብልፅግና ፓርቲ የፓለቲካው ዋነኛው ዓላማ ለሁሉም የምትስማማ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያውያን የምትመስል፣ የበለፀገች፣ የብሔሮችን መብት ከግለሰብ መብቶች ጋር አጣጥማ የምታስጠብቅ፣ ጠንካራ ፌደራላዊት ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መገንባት ነው።

ይህን ዓላማ ለማሳካት የምንከተለው መንገድ፦
👉 እስካዛሬ እንደ ሀገር ባስመዘብናቸው ድሎች ላይ መገንባት

👉 የቀድሞውን ትሩፋትና ስኬት ማስጠበቅና ማጠናከር

👉 ከቀድሞ ስህተቶች መማርና መታረም

👉 በጎውን በማስቀጠልና በማሳደግ፣ ክፉውን ማረምና አለመድገም ናቸው።

መልካም የስራ ሳምንት ይሁንልዎ!!
Addis Ababa Prosperity Party

 ;-
14/07/2022

;-

 Siidawwaan tibba kana eebbiffaman~~Siidaa Luba Guddinaa Tumsaa~Siidaa Sheek Mohammeed Rashaad Abdulle~Siidaa Dr.Hayilee...
08/07/2022


Siidawwaan tibba kana eebbiffaman~

~Siidaa Luba Guddinaa Tumsaa

~Siidaa Sheek Mohammeed Rashaad Abdulle

~Siidaa Dr.Hayilee Fidaa

~Siidaa Onesimoos Nasiib

~Siidaa Sheek Bakrii Saphaloo

26/06/2022

የህግ ማስከበር ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል!!
ለሁሉም የሚበጀው የህግ በላይነት የሰፈነባት ሃገር ስትኖረን ነው፡፡ የህግ የበላይነት እንዲሰፍን የሁላችንም ሃላፊነትና ተግበር መሆን አለበት!!
ህዝቡ በሁሉም አግባብ መንግስትን የጠየቀው ጠንካራ የህግ ማስከበር እንዲደረግና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ነው፡፡ ለዚህም ምላሽ መንግስት በየደረጃው ከህግ በላይ ነን የሚሉ ሃይሎችን ህግ ማስከበር በመጀመሩ ምክንያት በየቦታው ሰላም እየሆነ መጥቷል፡፡
አሁንም በዚህ የህግ ማስከበር ዘመቻ ህልውናቸው እያበቃ እንደሆነ የተረዱ ሃይሎች በጭካኔ በህዝብ ላይ ለፈፀሙት ድርጊት የእጃቸውን ያገኛሉ፡፡ በዚህ ምክንያትም ወደ ኋላ የሚመለስ የህግ ማስከበር ስራ አይኖርም፤ ይልቁንም ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
ሰዎችን በስሜት በማነሳሳት የህግ ማስከበሩን ዘመቻ ማደናቀፍ በጭራሽ አይቻልም!!

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Addis Ababa Daily News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share