26/08/2025
የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት የሆነችው ግብጽ በሀገር ውስጥ እና በጎርበት ሀገር ውስጥ ረብጣ ዶላሮችን በመመደብ ኢትዮጵያን እንዲያበጣብጡላት የምታደርጋቸው ዘመናዊ ፈረሶች የሚከተሉት ናቸው።
1. ሸዓቢያ (ጉዳይ አስፈፃሚ)
2. ወያኔ (ፈፃሚ እና ተላላኪ)
3. ፋኖ (ፈፃሚ እና ተላላኪ)
4. ሸኔ (ፈፃሚ እና ተላላኪ) እነዚህ ተላላኪ እና ጉዳይ አስፈጻሚ የሆኑት አካላት ኢትዮጵያ ሰላም እንዳትሆን እና ህዝቦቿ በሰላም ወጥቶ እንዳይገቡ ተልዕኮ በመቀበል በተለያዩ ስፍራዎች እሳት የሚለኩሱ የሰይጣን ቁራጮች ናቸው። እንደ እነሱ ሀሳብማ ቢሆን ኢትዮጵያን ልክ እንደ የመን እና ሶሪያ አፈራርሶ መንግስት አልባ ለማድረግ ያላደረጉት ነገር የለም ግን በጀግናው ሀገር መከላከያ ሰራዊት ጠንካራ ኦፕረሺኖች እና በሀገር ወዳዱ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠናካራ ስራ ሀገራችንን ከአውሬዎች አፍ ተርፋ ወደ ብልጽግና ተስፋዋ እያንሰራራች ትገኛለች! ወደዳችሁም ጠላችሁ ኢትዮጵያ ከሰይፋችሁ አምልጣ ትበለጽጋለች!!