ከልደታ ሰማይ ሚዲያ

ከልደታ ሰማይ ሚዲያ የልደታ ዜና የፌስቡክ ፔጃችን ነው ላይክ እና ሸር በማድረግ ቤተሰባችን ይሁኑ። ላይክ ስላደረጉ እናመሠግናለን

በፍቅር መርተውበፍቅር አስረክበውበፍቅር ተሸኙ
02/08/2025

በፍቅር መርተው
በፍቅር አስረክበው
በፍቅር ተሸኙ

እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን  ‼️🏆🏆🏆አስደሳች ድርብ ድርብርብ የድል_ዜና ቀጥሎል ።የልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 9 የስራና ክህሎት  ጽ/ቤት በ2017 በጀት አመት በከተማ ደረጃ   ተመ...
02/08/2025

እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን ‼️
🏆🏆🏆

አስደሳች ድርብ ድርብርብ የድል_ዜና ቀጥሎል ።

የልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 9 የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በ2017 በጀት አመት በከተማ ደረጃ ተመዝኖ ከ10ሩም ወረዳዎች በጣም ከፍተኛ ነጥብ 95.18 በማምጣት በ2ኛ🥇🥇🥇 ደረጃ በመውጣት የዋንጫ ሰርተፍኬትና የኮሙፒዩተር ተሸላሚ ሆኗል።

የጽ/ቤቱ ሀላፊ የሆኑት የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ም/ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ታምር ተመስገን ለወረዳው ኮሙዩኒኬሽን በላኩት መረጃ እንደገለፁት ጽ/ቤቱ በ2017 በጀት አመት በከተማ ደረጃ ተቆጥረው በተሰጡት ዓበይት ተግባራት ስራዎች ተመዝኖ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ የ2ኛነት ደረጃ በማግኘት የእውቅና ሰርተፊኬት ዋንጫ እንዲሁም ኮሚፒዩተር መሸለሙን ገልፀዋል።

ጽ/ቤቱ ለዚህ ስኬት እንዲበቃ ትልቁን እገዛ ላደረጉ አመራሮች፣ የጽ/ቤቱ አስተባባሪዎችና ቡድን መሪዎችና ፈፃሚዎች ፣ ምክር ቤቶች የሚዲያ አካላት እንዲሁም ባለድርሻ አካላት የከበረ ምስጋናቸውን አቀርባለሁ በማለት መልክታቸውን አስተላልፈዋል።

እንኳን ደስ አለን 🥉🥉🥉🥉የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች በአመቱ አፈፃፀም ከሁሉም ክ/ከተማ ተመዝኖ 3ኛ🥉🥉 ደረጃ በመያዝ ተሸላሚ ሁኖል
23/07/2025

እንኳን ደስ አለን 🥉🥉🥉🥉
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች በአመቱ አፈፃፀም ከሁሉም ክ/ከተማ ተመዝኖ 3ኛ🥉🥉 ደረጃ በመያዝ ተሸላሚ ሁኖል

23/07/2025
በልደታ ክ/ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የ2ኛ ዙር የችግኝ ተከላ ተካሄደየልደታ ክፍለ ከተማ ት/ቤት በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል  ትምህርት ቤቶች ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግ...
23/07/2025

በልደታ ክ/ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የ2ኛ ዙር የችግኝ ተከላ ተካሄደ

የልደታ ክፍለ ከተማ ት/ቤት በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል ትምህርት ቤቶች ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በድምቀት ተካሂዷል።

መርሃ ግብሩ የተካሄደው በመቅደላ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግቢ ውስጥ ሲሆን፣ ዓላማውም የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም፣ የትምህርት ቤቶቹን ቅጥር ግቢ ለማስዋብና ለመማር ማስተማር ምቹ ለማድረግ መሆኑ ተገልጿል።

23/07/2025
በመትከል ማንሰራራትየልደታ ክ/ከተማ  ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች  ክንፍ  የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዷል ። የልደታ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ መልዕ...
23/07/2025

በመትከል ማንሰራራት

የልደታ ክ/ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዷል ።
የልደታ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ መልዕክት ፡፡ በዛሬው እለት በወረዳ 9 ባልቻ ሆስፒታል በመገኘት የችግኝ ተከላ አካሄዷል፡፡

23/07/2025
የውጤት ዜናችን ቀጥሏል!! የቂርቆስ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ በ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የተግባር አፈፃፀም  ከ11ዱም ክፍለ ከተሞች ተመዝኖ 2ኛ ወጣ**************...
23/07/2025

የውጤት ዜናችን ቀጥሏል!!
የቂርቆስ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ በ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የተግባር አፈፃፀም ከ11ዱም ክፍለ ከተሞች ተመዝኖ 2ኛ ወጣ
************************
ሐምሌ 16/2017
የክንፉ ሰብሳቢ ወይዘሮ ፍፁም ግረፌ ለቂርቆስ ሚዲያ በላኩት መረጃ እንዳስታወቁት ጽ/ቤቱ በበጀት ዓመቱ ተቆጥሮ የተሰጠውን ተግባር በውጤት በማጠናቀቅ በከተማ ደረጃ ተመዝኖ 2ኛ ደረጃ በመውጣት በውጤታማነቱ ቀጥሏል ብለዋል።

ወይዘሮ ፍፁም አክለውም ይህ ውጤት እንዲመጣ የበኩላችሁን አስተዋጾ ያደረጋችሁ :የክፍለ ከተማው አስተባባሪ ኮሚቴና አጠቃላይ አመራር ፣ የፓርቲ መዋቅሩ፣ በየደረጃው ያለው የክንፉ አባላት፣ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችና ባለድርሻ አካለት ላደርጋችሁት አስተዋጽኦ እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ ብለዋል።

በ2018 ክንፉ የያዘው እቅድ ተሳክቶ በውጤታማነቱ ይቀጥል ዘንድ የሁልጊዜም ድጋፋችሁ አይለየን ብለዋል ወይዘሮ ፍፁም ግረፌ በመልዕክታቸው

   #በጎ ፍቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ በሚል መሪ ቃል የትራፊክ አገልግሎት መክፈቻ ፕሮግራም ተካሄደ። #በልደታ ከተማ  ወረዳ 02  አስተዳደር ሕብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ...
23/07/2025




#በጎ ፍቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ በሚል መሪ ቃል የትራፊክ አገልግሎት መክፈቻ ፕሮግራም ተካሄደ።

#በልደታ ከተማ ወረዳ 02 አስተዳደር ሕብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከወረዳው አዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፍቃድ ተግባራት አንዱ የሆነው የክረምት የትራፊክ አገልግሎት ፕሮግራም ሰልጥነው በተሰማሩ በጎ ፈቃደኞች ተጀምሯል። በመርሀ -ግብሩ ላይ የወረዳው ህብረተሰብ ተሳትፎ ና በጐ ፍቃድ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኃላፊ ፤ የክፍለ ከተማው የዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር አመራሮች እና የ10ሩ ወረዳ በጐ ፈቃደኞች ተገኝተዋል ።

የልደታ ክፍለ ከተማ አዲስ አባባ ወጣቶች ማህበር ሰብሳቢ የሆኑት ወጣት ቢንያም አሸናፊ የትራፊክ አገልግሎት እንቅስቃሴ ማስተባበር የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጥረውን ችግር ለመቅረፍና እና የኅብረተሰቡን መንገላታት ለመቀነስ ብሎም አደጋን ለመከላከል በጐፍቃደኛ ወጣቶች አላማ አድርገው እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ገልፀዋል።

#ተግባሩ በክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ ተግበራት አንዱ መሆኑን የገለፁት የወረዳው ህብረተሰብ ተሳትፎ በጐ ፍቃድ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ወንድወሰን አራጋው ሲሆኑ የ2017 ዓ.ም የክረምት የበጐፍቃድ ተግባራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ የሚገኝ መሆኑ ተናግረዋል።

የልደታ ክ/ከተማ የበጎ ፈቃደኛ መንገድ ትራፊክ አስተባባሪ አቶ ሀብታሙ አለሙ በበጋ በጎ ፈቃድ ስራቸው ውጤታማ ስራ መስራታቸውን ገልፀው በክረምት ስራም አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ቃል ገብተዋል::

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ከልደታ ሰማይ ሚዲያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ከልደታ ሰማይ ሚዲያ:

Share