02/03/2026
ለቡና ላኪዎችና አቅራቢዎች የቀረበ ግብዣ!
በቅድሚያ ማፋ ቢዝነስ ግሩፕ እንኳን ለ130ኛው የጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ድርጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ያስገነባውን አዲስ የቡና ማበጠሪያና መጋዝን በይፋ ሥራ ማስጀመሩ ይታወቃል ስለሆነም አገልግሎት ለማግኝት ወደ እኛ እንዲመጡ እና እንዲጎበኙን በደስታ እንጋብዛለን፡፡
ለምን እኛን ይመርጣሉ?
• ዘመናዊ ቴክኖሎጂ፦ የቡናውን ጥራት የሚጠብቁ ዘመናዊ ማሽነሪዎች የገጠምን በመሆኑ
• ቅልጥፍና፦ ፈጣንና አስተማማኝ አገልግሎት የምንሰጥ በመሆኑ
• ተመጣጣኝ ዋጋ፦ ትርፋማነትዎን የሚያረጋግጥ ተመጣጣኝ ዋጋ
• መጋዘን፡-ሰፊ ደረጃውን የጠበቀ የመጋዘን አገልግሎት
ጥራትና ፍጥነት መለያችን ነው! ዛሬውኑ ይጎብኙን!