28/11/2024
ድርጅቱ ውል ለገባቸው የአዲስ አበባ የወንዠ ዳርቻ ልማት ለሚሰሩ የግድብና የወንዝ ዳርቻ የግንባታ ስራዋች የሚከተሉትን ባለሞያዋች መቅጠር ይፈልጋል።
1. Site Engineer /ሳይት መሀንዲስ/ በሲቪል,ሀይድሮሊከስ እና በተመሳሳይ የምህንድስና የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/የተመረቀች እና ባጠቃላይ 8 ዓመት እና ለ5 ዓመት በግድብ ስራ ለይ የሰራ ብዛት ሁለት(2) የስራ አድራሻ አዲስ አበባ።
2. ኦፊስ መሀንዲስ /office engineer/እና በተመሳሳይ የትምህርት ዘረፍ ተመርቆ/ ተመርቃ በውሃ ስራ 8 ዓመት እና 5 ዓመት በግድብ ስራ ለይ የሰራ ብዛት ሀለት(1) የስራ አድራሻ አዲስ አበባ።
9420 ለይ OK
እያላቹ በመላክ በሚደርሳቹ website link
Contact በሚለው ስፍራ message ለይ ስልክና ስማቹን ላኩልን። ለዚህ ክፍት ስራ ከአርባ ምንጭ ዬኒቨርሲቲ የተመረቁ ከሆነ ከወዲሁ 2 ነጥብ ከ100 ያገኞሉ።
መልካም ዕድል።