17/03/2026
ሰበር
የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ምክትል አዛዥ፣ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ወታደራዊ አዛዥ ኮ/ል ማነገረዉ መለስ መዘዞ ከተማ እጁን ለመንግሥት የፀጥታ ሃይሎች ።
ግለሰቡ በቡድኑ ዉስጥ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ የነበረ ቡድኑንም ከመሰረቱ ዋነኛዉ የነበር።
በአሁኑ ሰዓት በጣርማ በር ወረዳ ጣርማ በር ዋሻዉ ላይ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት እጅ ሰጧል።