Ethio Social Media Network ኢትዮ ሶሻል ሚዲያ ኔትወርክ

Ethio Social Media Network  ኢትዮ ሶሻል ሚዲያ ኔትወርክ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethio Social Media Network ኢትዮ ሶሻል ሚዲያ ኔትወርክ, Social Media Agency, Addis Ababa.

     #ብዛት:6 :ማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ። : 4-9/7/2018 ዓ.ም1ሰዉ ቢያንስ ለ10ሰዉ share በማድረግ ቻናሉን በማሳደግ ለስራ ፈላጊ ጓደኞ...
14/03/2026



#ብዛት:6
:ማዕከላዊ ኢትዮጵያዊ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ።
: 4-9/7/2018 ዓ.ም
1ሰዉ ቢያንስ ለ10ሰዉ share በማድረግ ቻናሉን በማሳደግ ለስራ ፈላጊ ጓደኞቻችን እናድርሳቸዉ።

ወቅታዊ እና አዳዲስ የስራ ማስታወቂያ ለማግኘት አዲሱን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀላሉ።
join us our telegram channelhttps://t.me/Hagerevacancies
https://t.me/Hagerevacancies

ይህን 920 ሰብስክራይብ ያለዉን ቻናል ከታች ባለዉ ሊንክ በመግባት ሰብስክራይብ በማድረግ 1K እናድርሰዉ።
26/02/2025

ይህን 920 ሰብስክራይብ ያለዉን ቻናል ከታች ባለዉ ሊንክ በመግባት ሰብስክራይብ በማድረግ 1K እናድርሰዉ።

ዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
26/02/2025

ዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ

27/01/2025
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ የተማራችሁ ተዋወቋቸዉ።
21/01/2025

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ የተማራችሁ ተዋወቋቸዉ።

ቦሌ መድኃኒዓለም የሚገኘው ሳውዝ ጌት ሆቴል አፓርትመንት በአዲስ መልክ ስራ መጀመሩን አስታወቀ  I ከተገነባ 6 አመታትን ያስቆጠረው ሳውዝ ጌት ፕላዛ በ1.2 ሚሊየን ዶላር ተሰርቶ አገልግሎት...
04/01/2025

ቦሌ መድኃኒዓለም የሚገኘው ሳውዝ ጌት ሆቴል አፓርትመንት በአዲስ መልክ ስራ መጀመሩን አስታወቀ

I ከተገነባ 6 አመታትን ያስቆጠረው ሳውዝ ጌት ፕላዛ በ1.2 ሚሊየን ዶላር ተሰርቶ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ሲሆን አሁን በአዲስ መልክ ስራ መጀመሩን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።

ሳውዝ ጌት ፕላዛ ሱቆች፣ ባርና ሬስቶራንት፣ ሁሉም ነገር የተሟላላቸው 42 ውብ የእንግዶች ማረፊያ መኝታ ክፍሎች፣ ስፓ እና የውበት ሳሎን አካቶ የያዘ መሆኑ ተገልጿል።

ሳውዝ ጌት ሆቴል አፓርትመንት ከግራውንድ እስከ 3ተኛ ፎቅ ድረስ የተለያዩ ሱቆች፣ ከ4ኛ - 9ኛ ፎቅ አፓርትመንት፣ በ10ኛ ፎሎር የሬስቶራንት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡

ይሔንን የ 14 አመት ታዳጊ ለማትረፍ የምንችለውን ሁሉ እናድርግ ።- የተሻለ ህክምና ካላገኘ ከ1 ወር እድሜ በላይ እንደማይኖር ለቤተሰቦቹ ተነግሯቸዋል ።- መላ ቤተሰቡ ከፍተኛ ሀዘንና ድንጋ...
04/01/2025

ይሔንን የ 14 አመት ታዳጊ ለማትረፍ የምንችለውን ሁሉ እናድርግ ።
- የተሻለ ህክምና ካላገኘ ከ1 ወር እድሜ በላይ እንደማይኖር ለቤተሰቦቹ ተነግሯቸዋል ።
- መላ ቤተሰቡ ከፍተኛ ሀዘንና ድንጋጤ ውስጥ ናቸው ።
- በተከፈተው የጎፈንድሚ ወይም በተጠቀሰው አካውንት የምንችለውን ገንዘብ በማገዝ የፅድቅ ስራ እንድንሰራና ከሀገር ውጪ ህክምናውን ተከታትሎ ወደ ሙሉ ጤንነቱ እንመልሰው ዘንድ ድጋፋችሁን በልኡል እግዚአብሔር ስም መላ ቤተሰቦቹ ይጠይቃሉ ።

https://gofund.me/a40bde0f

የኢትዮጵያ አየር መንገድ  በመላው ሀገሪቱ  ከ20ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የአቪዬሽን ዘርፍ እንዲቀላቀሉ ፈተና እየሰጠ ነው።የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ወጣቶች የአቪዬሽን...
04/01/2025

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላው ሀገሪቱ ከ20ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የአቪዬሽን ዘርፍ እንዲቀላቀሉ ፈተና እየሰጠ ነው።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላው ሀገሪቱ የሚገኙ ወጣቶች የአቪዬሽን ዘርፉን እንዲቀላቀሉ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ከ20ሺህ በላይ ለሆኑ አመልካቾች የጽሁፍ ፈተና እየሰጠ መሆኑን አስታውቋል።

የመግቢያ ፈተናው እየተሰጠ የሚገኘው በአዳማ ፣ አምቦ ፣ አርባ ምንጭ ፣ አሶሳ ፣ ባህር ዳር ፣ ደሴ ፣ ድሬዳዋ ፣ ጋምቤላ ፣ ጎንደር ፣ ሀዋሳ ፣ ጂግጂጋ ፣ ጅማ ፣ መቀለ ፣ ነቀምት ፣ ሮቤ ፣ ሰመራ ፣ ወልቂጤና አዲስ አበባ በሚገ ዩኒቨስርቲዎችና የፈተና ጣቢያዎች መሆኑን ነው አየር መንገዱ የገለፀው።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት በርካታ አመታት አመቺ ትራንስፖርት በሌለባቸው ቦታዎችም ጭምር በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራዎቹ በመጓዝ በሁሉም ማዕዘናት ያሉ ወጣቶች ብሔራዊ ሀብት የሆነውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተቀላቅለው ራሳቸውን፣ አየር መንገዱን እና ሀገርን እንዲጠቅሙ ለማስልቻል ያላሰለሰ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።

04/01/2025

የ10000 እና የ5000 ሜትር የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊ ሞሀመድ ፋራህ ከቀድሞ የአርሰናል አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር ጋር በለንደን።

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Social Media Network ኢትዮ ሶሻል ሚዲያ ኔትወርክ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share