06/05/2022
ይህ በምስሉ የምትመለከቱት ልጅ አብዱልዋሲዕ መሀመድኑር ይባላል። ልጁ የ14 አመት ታዳጊና በስልጤ ዞን አለም ገበያ ከተማ የ9ኛ ክፍል ተማሪ ነው።
ባለፈው ማክሰኞ ሚያዚያ 25/2014 ኢድአልፈጥር በተከበረ ማግስት ከቤተሰብ ጋር ሆኖ ኢዱን ካከበረበትና ዲላ ከሚገኘው የአክስቱ ቤት ጧት ለ1 ሰዓት 20 ጉዳይ አከባቢ ነጭ አፓቼ ሞተር እየነዳ የወጣ ሲሆን ከዚያች ቅጽበት ጀምሮ ቤተሰቦቹ በሞባይል ስልኩ ከመደወል ጀምሮ አለ ባሉት አማራጭ ሁሉ እየፈለጉ ቢሆንም ስልኩም አይሰራም ልጁንም ማግኘት አልተቻለም።
ስለሆነም ታዳጊ አብዱልዋሲዕ መሀመድኑርን ያገኛችሁ፣ ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ከታች በተዘረዘሩት ቁጥሮች ደውላችሁ ብታሳውቁን ወሮታውን ከፋይ ነን ይላሉ እጅግ በጣም የተጨነቁ ፈላጊ ቤተሰቦቹ።
የጥቆማ ስልኮች፣
09 11 55 95 24
09 16 17 42 38
09 16 26 85 11
በማናቸውም መልኩ ትብብር ለምታደርጉልን ሁሉ ከወዲሁ አላህ ኸይር ጀዛችሁን ይክፈላችሁ፣ እጅግ በጣም እናመሰግናለን!!!!
#ሼር