29/04/2026
እባካችሁ ሸር ሸር አርጉልን
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ
ከላይ በምስሉ የምትመለከቱት አቶ እሸቱ ተሰማ አወቀ (በተለምዶ ስማቸው እሸቱ ማሩ /አባ ማሩ) ተብለው የሚጠሩ በመቅደላ ወረዳ 016 ደብረዘይት ቀበሌ ነዋሪ ሲሆን ለጊዜው ደሴ ከተማ 5ተኛ ፖሊስ ጣቢያ ከመንገድ በላይ ቤት ተከራይቶ እየኖረ ሳለ በቀን 13/08/2018 ከተከራየበት ቤት እንደወጣ አልተመለሰም፡፡
በእለቱ የለበሳቸውን ልብሶች ባናስታውስም አብዛለኛውን ጊዜ የሚያዘወትረው
1. ሙሉ ሱፍ ያዘወትራሉ
2. ሽርጥ እናጥምጣም አይለያቸውም በዛላይ ፊታቸውን ከሠወች እይታ ለመደበቅ በጥምጣም ይሸፍናሉ
3. መልካቸው እና ቁመናቸው ፀይም አጠር ያሉ እድሜያቸው ከ50-60 የሚሆኑ
ይህንን አባታችንን ያዬ ወይም አድራሻቸውን የሚያውቅ ካለ እንድትተባበሩን ወረታውን እንከፍላለን ይላሉ ፈላጊ ቤተሰቦቹ፡፡
0967913502
0926251385