ሰበር ዜናዎች

ሰበር ዜናዎች በዚህ ገጽ የተለያዩ ዜናዎችና ትንታኔዎች እንድሁም ሚስጥራዊ ሰነዶች ይቀርቡበታል።

ልማት ባንክ ስለሰጠው ማስተባበያ ትንሽ እንበላችሁ❗️--------------------------------------------በዶክመንቱ  እውነትነት ላይ የሚያጠራጥር ነገር የለም። ዶክመንቱ 10...
10/12/2025

ልማት ባንክ ስለሰጠው ማስተባበያ ትንሽ እንበላችሁ❗️
--------------------------------------------
በዶክመንቱ እውነትነት ላይ የሚያጠራጥር ነገር የለም። ዶክመንቱ 100% እውነተኛ ዶክመንት ነው። ባንኩ ሳይታሰብ መረጃው ሊክ ስለተደረገበት በተፈጠረው ጫና ምክኒያት ማስተባበየውን በቀድሞው ኮሙኒኬሽን ዳይክተር በኩል ተፅፎ በፍጥነት እንዲወጣ ተደርጓል።

የቀድሞው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሩ የአብስራ ከበደ የሚባል ሲሆን የዶ/ር ዮሃንስ ዋና ሰው እንደሆነ ይነገርለታል። የሚውቁት አብዛኛዎቹን የዶ/ር ዮሃንስ ወንጀሎች የሚያመክን ስውሩ ሰው ይሉታል። የፋና ቲቪ ጋዜጠኛ የነበረ ሲሆን የግለሰብ ግንባታ ላይ ጎበዝ ነው ይባልለታል።

ዶ/ር ዮሃንስ ልማት ባንክ ላይ ወንጀሎችን አጣጥሞ ሰርቶ ሲበቃው ወደ አማራ ባንክ ከመጣ በኋላ ልማት ባንክ ብዙ አልቆየም። ልጁ የዶ/ሩ ቀኝ እጅ እና ገመና ከታች በመሆኑ ከልማት ባንክ ወደ አማራ ባንክ እንዲመጣ አድርጎታል። የአብስራ ከበደ ከመጋረጃ ጀርባ ሁኖ በዶ/ር ዮሃንስ እያንዳንዷ ውሳኔ ላይ አጁ አለበት ይባላል።

ሰሞኑን ከልማት ባንክ በደረሰን በዶ/ር ዮሃንስ ላይ ያጠነጠነውን ዶኩመንት በተመለከተ የነበረውን access ተጠቅሞ ማስተባበያውን የፃፈው እሱ ነው የሚል ጥርጣሬ እየመጣ ነው። በነገራችን ላይ ይሄም ሌላ ወንጀል፣ ሌላም ቅሌት ነው።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ገለልተኛ ተቋም ተጋብዝ እንዲያጠና በተደረገው መሰረት ዶ/ር ዮሃንስ ልማት ባንክ በነበረባቸው ጊዜዎች 32 ሕጎችን የጣሰባቸው አሰራሮችን የያዘ ባለ 16 ገፅ ዶክመንት አጃችን ይገኛል። በዚህ ዶክመን ውስጥ ስለተበላሸ ብደርም ብዙ ተብሏል። በዶ/ር ዮሃንስ 4% ሪፖርት ተደርጎ አገለልተኛ አጣሪ ቡድን በኩል 52% ገደማ የተበላሸ ብድር እንዳጋጠመ ተረጋግጦ ልማት ባንክም ቅጣት እንዲተላለፍበት ተደርጓል።

❤
07/07/2025

07/07/2025

Williams with a tribute to Jota ❤️

ፍትህ ለአንዷለም❗️******************     ...ፍትህ ለቀነኒ ማለት ፍትህ ለአንዷለም እንደማለት ነው ምክንያቱም ባለቤቷ ነው❗️     … ጥያቄችን ቀነኒን እንዲህ እንደ እባብ ደ...
07/07/2025

ፍትህ ለአንዷለም❗️
******************
...ፍትህ ለቀነኒ ማለት ፍትህ ለአንዷለም እንደማለት ነው ምክንያቱም ባለቤቷ ነው❗️
… ጥያቄችን ቀነኒን እንዲህ እንደ እባብ ደጋግሞ ለረጅም ጊዜያት የደበደባት ማን ነው❓
አንተ ባለቤቷ ካልነገርከን ማን ይንገረን❓❓
…እኔ በበኩሌ አንተ ባለቤቷ ደበደብካት ወይም ደግሞ ገደ** lkat እያልኩ አይደለም...
...እያልኩ ያለውት ፍትህ ለቀነኒ ለማለት ከእኔ በፊት መቅደም ያለብህ አንተ ባለቤቷ ነህ ...
...እጅ ንፁ ከሆነ ና አንተም ውጣ እና ፍትህ ለባለቤቴ በል....❗️❗️

That is all!

06/07/2025
21/05/2025

I got 400 reactions and comments on one of my posts last week! Thanks everyone for your support! 🎉

15/05/2025

Getnet Almaw Tiruneh - ጌትነት አልማው ጥሩነህ ኮሜንት ክፈትና ሀሳብ እንለዋወጥ😀

15/05/2025

እገታው ነውንጂ እገታ ባይኖር፣
አይ አገር አይ አገር አይ አገር ጎንደር።
😭😭😭
Ashagre Getachew
ጎንደሬዎችን ጥራልኝማ😁

15/05/2025

ሌብነትና ዘረፋን በተመለከተ ከአራቱም የአማራ ግዛቶች ጎንደር ላይ እጅግ የከፋ ነው። የእናት መቀነት ይፈታል፣የጋብቻ የቃልኪዳን ቀለበት ይወሰዳል። ከጣት ላይ በቀላሉ አልወጣ ሲል የእጅ ጣት ተቆርጦ አልተወሰደም?

ገደብዬ 44፣ ቁልቋል በርና ጣራገዳም እንዲሁም አለምሳጋ ያሉ ደም መጣ ጭ ዘራፊዎች ከየት የመጡ ናቸው?

Gran Chico
Ayalew Menber - አያሌው መንበር
Thomas Jejaw Molla
@ነቃጥበብ በየነ

"ዘመነ ካሴ ካልነገሰ የአማራ ትግል ገደል መግባት ይችላል ። እኛ ጎጃሜዎች የራሳችንን ክልል እንመሰርታለን "አር በኛ ማርሸት ጠሀዩ
15/05/2025

"ዘመነ ካሴ ካልነገሰ የአማራ ትግል ገደል መግባት ይችላል ። እኛ ጎጃሜዎች የራሳችንን ክልል እንመሰርታለን "

አር በኛ ማርሸት ጠሀዩ

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሰበር ዜናዎች posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share