Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች

Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች Access Tenders:latest tender information about national and international tenders / competitive bids, procurement news www.accesstenders.com
0932091288

ታላቅ ቅናሽ አድርገናል:: የጨረታ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ለመሆን ❌ከ1,900 ብር ወደ ✅1,000 ብር ቅናሽ ተደርገዋል ለ1 ዓመት የአባልነት ክፍያ ከፍለው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ...
26/09/2019

ታላቅ ቅናሽ አድርገናል:: የጨረታ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ለመሆን ❌ከ1,900 ብር ወደ ✅1,000 ብር ቅናሽ ተደርገዋል ለ1 ዓመት የአባልነት ክፍያ ከፍለው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።

አሁን ይመዝገቡ ✅Register now ➡️➡️http://accesstenders.com/signup.php
CALL📲 0931-1616-80📞

Like | Share Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች
➡️➡️ https://www.facebook.com/AccessTender/

Ethiopian Tender and Bid information online update daily with all business area covered. Ethiopian reporter tenders, Addis fortune bids, and tenders, Addis Zemen tenders, Ethiopian Herald Tenders, Ethiopia government tenders both local and international bids are updated online

የመጋዘን ኪራይ አገልግሎት ለመግዛት ይፈልጋልየደንብ ልብስ ፣የፅህፈት, የፅዳት ፣ኤሌክትሮኒክስ ፣የስፖርት ትጥቆች ፣ የትምህርት ፣የቢሮ ዕቃዎች ፣የላብራቶሪ መገልገያ ዕቃዎች ለመግዛት ይፈልጋ...
25/09/2019

የመጋዘን ኪራይ አገልግሎት ለመግዛት ይፈልጋል

የደንብ ልብስ ፣የፅህፈት, የፅዳት ፣ኤሌክትሮኒክስ ፣የስፖርት ትጥቆች ፣ የትምህርት ፣የቢሮ ዕቃዎች ፣የላብራቶሪ መገልገያ ዕቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ት/ቤቱ የፈርኒቸር ዕቃዎች,ኮምፒዩተር ,የፅህፈት,የደንብ ልብስ ,የፅዳት ፣የላብራቶሪ ፣የመምህራን ሶፋ ጥገና ,ኮምፒዩተር ጥገና መግዛት ይፈልጋል

የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የአይን ሴፍቲ መነጽሮች፣ የደንብ ልብሶች, የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና ጎማዎች መጽሐፍቶች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ጽ/ቤቱ የደንብ ልብስ፣ የጽዳት እቃዎች፣ የስቴሽነሪ እቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች /የፕሪንተርና የፎቶ ኮፒ ቀለም/፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል

ጽ/ቤቱ የመኪና ጎማ ,ህንጻ መሳሪያ ,የጽዳት እቃ ,ኤሌክትሮኒክስ ,ሳይክልና የሳይክል መለዋወጫ ,ብሎኮት ,ፖሊቲንግ ቲዩፕ መግዛት ይፈልጋል፡፡
http://accesstenders.com/tenders.php

ታላቅ ቅናሽ አድርገናል:: የጨረታ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ለመሆን ❌ከ1,900 ብር ወደ ✅1,000 ብር ቅናሽ ተደርገዋል ለ1 ዓመት የአባልነት ክፍያ ከፍለው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።

አሁን ይመዝገቡ ✅Register now ➡️➡️http://accesstenders.com/signup.php
CALL📲 0931-1616-80📞

Like | Share Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች
➡️➡️ https://www.facebook.com/AccessTender/

ኮሌጁ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የህንፃ መሣሪያዎች፤ የእንስሳት ህክምና መሳሪያዎች፤ ኮምፒውተሮች እና የኮምፒውተር እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ፣የህክምና መሳሪያ ፣የጽዳት ...
23/09/2019

ኮሌጁ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የህንፃ መሣሪያዎች፤ የእንስሳት ህክምና መሳሪያዎች፤ ኮምፒውተሮች እና የኮምፒውተር እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡

የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ፣የህክምና መሳሪያ ፣የጽዳት ዕቃዎች ፣የጽህፈት መሳሪያዎች ፣ቋሚ ዕቃዎች ፣ የደንብ ልብስ መግዛት ይፈልጋል

ጽ/ቤቱ የብረት ቧንቧና መገጣጠሚያ እቃዎች፣ የጽዳት ፣የጽህፈት ፣ የዩፒቪሲ መገጣጠሚያ እቃዎች፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል

ካምፓሱ የምግብ ሸቀጣሸቀጥ፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ የባልትና ውጤቶች፣ ቅመማ ቅመም፣ የፋብሪካ ውጤቶች፤ የምግብ እህልና ጥራጥሬ መግዛት ይፈልጋል

እንኳን ለ2012 ዓመት አደረሳችሁ ። 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻አዲሱ ዓመት ጤና ፤ ሰላም ፤ፍቅር፤ መተሳሰብ፤ የብልጽግና የሁንልን!🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻መልካም አዲስ ዓመትhttp://accesstenders....
13/09/2019

እንኳን ለ2012 ዓመት አደረሳችሁ ።
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
አዲሱ ዓመት ጤና ፤ ሰላም ፤ፍቅር፤ መተሳሰብ፤ የብልጽግና የሁንልን!
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻መልካም አዲስ ዓመት
http://accesstenders.com/index.php

የስፖርት ትጥቅ እና የስፖርተኞች የምግብ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስቴሽነሪ፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ የህንፃ መሳሪያ፣ ጀነሬተር፣ የመኪናና የሞተር ጎማዎች እና የውሃ ማስፋፊያ ቁሳ...
05/09/2019

የስፖርት ትጥቅ እና የስፖርተኞች የምግብ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስቴሽነሪ፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ የህንፃ መሳሪያ፣ ጀነሬተር፣ የመኪናና የሞተር ጎማዎች እና የውሃ ማስፋፊያ ቁሳቁሶች ለመግዛት ይፈልጋ

አላቂ የፅፈት ዕቃ ፤ የፅዳት ዕቃ፤ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ፤ የቴክኒክ እና ሞያ ዕቃዎቸ የደንብ ልብስ እና ቋሚ ዕቃዎች እንዲሁም ጎማዎች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የጽህፈት ,ቋሚና አላቂ ዕቃ,ፈርኒቸሮችና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ,ሞተርና የመኪና ጎማ,የደንብ ልብሶችን ለመግዛት ይፈልጋል::

ድርጅቱ የአየር ማቀዝቀዣ (Ventlation and air Conditioner/VAC/ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የጽሕፈት,የፅዳት ,አላቂ የትምህርት ዕቃ,ደንብ ልብስ,ማሽንና ኮምፒውተር ጥገና,የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ,የጭነት አገልግሎት የመኪና ኪራይ, አላቂ የምርት ዕቃ,ቋሚ

http://accesstenders.com/tenders.php

ታላቅ ቅናሽ አድርገናል:: የጨረታ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ለመሆን ❌ከ1,900 ብር ወደ ✅1,000 ብር ቅናሽ ተደርገዋል ለ1 ዓመት የአባልነት ክፍያ ከፍለው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ...
26/08/2019

ታላቅ ቅናሽ አድርገናል:: የጨረታ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ለመሆን ❌ከ1,900 ብር ወደ ✅1,000 ብር ቅናሽ ተደርገዋል ለ1 ዓመት የአባልነት ክፍያ ከፍለው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።

አሁን ይመዝገቡ ✅Register now ➡️➡️http://accesstenders.com/signup.php
CALL📲 0931-1616-80📞

Like | Share Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች
➡️➡️ https://www.facebook.com/AccessTender/

ከቀረጥ ነፃ አገልግሎት✔️✔️🆓🆓🆓🆓🆓✅✅የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኢንቨስትመንትን ለማሳደግና ባለ ልዩ መብቶችን ለማበረታታት የተለያዩ ማምረቻዎችና መገልገያ ዕቃዎችን ከቀረጥ ...
18/08/2019

ከቀረጥ ነፃ አገልግሎት
✔️✔️🆓🆓🆓🆓🆓✅✅
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኢንቨስትመንትን ለማሳደግና ባለ ልዩ መብቶችን ለማበረታታት የተለያዩ ማምረቻዎችና መገልገያ ዕቃዎችን ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ፈቅዷል፡፡ በዚህም መሰረት ብዙዎች ተጠቃሚ ሆነው አገራቸውን ወደ ተሸለ ደረጃ ለማድረስ በኢንቨስትመንቱ መስክ ተሰማርተው ልማቱን በማፋጠን ላይ ይገኛሉ፡፡

✅✅ከቀረጥ ነፃ አገልግሎት ተጠቃሚዎች እነማን ናቸው?
ልዩ ልዩ ሽልማት ያገኙ ፡- ሀገራቸውን ወክለው በውጭ አገራት ለውድድር ሄደው የሚመለሱ ተወዳዳሪዎች ከተሸከርካሪ በስተቀር ያሉ የግል መገልገያ ዕቃዎችን ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ይችላሉ፡፡ (መመሪያ ቁጥር 23/1997 እና 28/1998)



በውጪ ሀገራት ለሚያገለግሉ ኢትዮጵያውያን ዲፕሎማቶች፡-
✅✅
በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ ሚሲዮን ሆነው ያገለገሉ ዲፕሎማቶች አገልግሎቱን ጨርሰው ሲመለሱ አንድ ተሸከርካሪና የግል መገልገያ ዕቃዎች ይፈቀድላቸዋል፡፡ ነገር ግን እነዚህ አካላት፡- (በደንብ ቁጥር አመ147/28/17 ቀን 03/10/2001)

ከቀረጥ ነፃ ማስገባት የሚችሉት በ10 ዓመት ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ ነው

ተሸከርካሪና የግል ዕቃዎችን ካስገቡ ከ5 ዓመት በፊት ወደ ሌላ ሰው ማስተላለፍ አይችሉም፡፡

የአካል ጉዳት ያለባቸው፡-
✅✅
እንደ ጉዳታቸው መጠን እየታየ አንድ ተሽከርካሪ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ይህም በገደብ የተያዘ ነው፡፡ (በገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር የወጣው መመሪያ ቁጥር 41/2007)

የእነዚህ ደግሞ፡-

ከ1600 ሲሲ መብለጥ የለበትም

ከ10 ዓመት በፊት መሸጥna መለወጥ አይቻልም

የጉዳታቸው መጠን የሚገልፅ በሀኪሞች ቦርድ የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

ልዩ አውቶሞቢል የሚያስመጡ ከሆነ የደመወዝ መጠናቸው የተጣራ አመታዊ ገቢ 40,000 ብር መሆን ይኖርበታል፡፡

አውቶሞቢል የሚያስመጡ ከሆነ የተጣራ አመታዊ ገቢያቸው ቢያንስ 80,000 ብር መሆን አለበት፡፡

ይህም ግብር ሰብሳቢው መ/ቤት በአመት የሚያገኙትን ብር ተጠቅሶ ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ ሰነድ የሚሰጣቸው ከሆነ ብቻ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

ለኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሀብቶች ከኢንቨስትመንቱ ጋር የተያያዘ የካፒታል ዕቃዎችን ማስገባት ይችላሉ፡፡ (በደንብ ቁጥር 04/76/32/22 ቀን መጋቢት 02/1996)፣ በማዕድን ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች በተሰጠው የተሽከርካሪ ከቀረጥና ታክስ ነፃ የማስገባት መብት መሰረት በተፈቀደው መጠን ማስገባት ይችላሉ፡፡ (በመመሪያ ቁጥር 4/2001 መሰረት) እና በተመረጡ የኢንቨስትመንት መስክ የተሰማሩ ባለሃብቶች ለተሰማሩበት ዘርፍ በተፈቀደላቸው የተሸከርካሪ የቀረጥ ነፃ መብት መሰረት በተፈቀደው መጠን ማስገባት ይችላሉ፡፡ (በመመሪያ ቁጥር 4/2005 መሰረት)

ማንኛውም ለኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ከ5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ያላነሰ ኢትዮጵያ ላይ ኢንቨስት ያደረጉ ባለሀብቶች ኢንቨስት ማድረጋቸው ሲረጋገጥ ተሽከርካሪን የማይጨምር የቤት ውስጥ መገልገያ ዕቃዎች ያስገባሉ፡፡ ይህም ከ10,000 የአሜሪካ ዶላር የማይበልጥ የግል መገልገያ ዕቃዎችን ጨምሮ አንድ ጊዜ ማስገባት ይችላሉ፡፡ (በደንብ ቁጥር 1.6/5/1 ቀን ሚያዝያ/2001)

በኢትዮጵያ ለመኖር ለመጀመሪያ ጊዜ የመጡ ቱሪስቶች እና እውነተኛ ጎብኚዎች በጉምሩክ ታሪፍ (ለ) ቁጥር (2) በተመለከተው መሰረት ከቀረጥ ነፃ ወደ ሀገር እንዲያስገቡ ሲፈቀድላቸው፤ ይህም የግልና የቤት ውስጥ ዕቃዎች ጠቅላላ ዋጋ ከ5,000 የአሜሪካ ዶላር ያልበለጠ ከሆነ ነው፡፡ (በደንብ ቁጥር 1.6/19/2 ህዳር 9/2002)

✅✅በተለያየ አለም አቀፋዊና አህጉር አቀፍ ስራዎች ምክንያት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመኖር የሚመጡ ወይም በአለም አቀፋዊ ተራድኦ ስምምነት መሰረት የሚመጡ ከቀረጥ ነፃ አገልግሎት ይፈቀድላቸዋል፡፡

✅✅የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች /ሆቴሎች/፣ ለሆቴሎች የካፒታል ዕቃዎች አገልግሎት የሚውሉ አላቂ ዕቃዎች ጨምሮ ማስገባት ይችላሉ፡፡ (የኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ያወጣው መመሪያ ቁጥር 5/2007)

በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የጅቡቲ ቅ/ፅ/ቤት ሰራተኞች፡-
✅✅
ሶስት እና ከዚያ በላይ አመታት በጅቡቲ ቅ/ፅ/ቤት የቆየ ሰራተኛ ስራውን/ዋን አጠናቆ/ቃ ሲመለስ/ስትመለስ አንድ አውቶሞቢል እና የግል መገልገያ እቃዎችን ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ይፈቀድላዋል፡፡ (በደንብ ቁጥር ተ/ከ/ቀ/ዳ/539 ቀን ጥር 12/2007)

እነዚህ ባለመብቶች፡-

በ10 ዓመታት ውስጥ አንድ ጊዜ ብቻ መኪና የሚያስገቡ ይሆናል፡፡

መኪናውንም ሆነ ዕቃውን ከቀረጥ ነፃ ካስገቡ ከ5 ዓመት በፊት ወደ ሌላ ሰው ማስተላለፍ አይችሉም፡፡



ከቀረጥ ነፃ አገልግሎት መፈቀዱ ምን አይነት ጥቅም አለው?
ሀገራዊ የኢኮኖሚ እድገቱን እና የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል፤

በርካታ ባለሀብቶች ወደ ሀገር ገብተው መዋለንዋያቸውን ለኢንቨስትመንት እንዲያውሉ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፤

ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድልን ይፈጥራል፣ ከሚሰበሰበው ግብር ልማቶች ይገነባሉ ህብረተሰቡን ከዚህ ተጠቃሚ ይሆናል፤

የቴክኖሎጂ እና የዕውቀት ሽግግርን ይፈጥራል፤

ይህም በመሆኑ መንግስት በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ 11 ቢሊዮን ብር ያህል ከቀረጥ ነፃ መብት በመፍቀዱ ለኢንቨስትመንት መስክ ከፍተኛ ማበረታቻና የመደገፍ ስራ ተሰርቷል፤ በሃገሪቱም ላይ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ስራዎች ተሰርተው በርካታ ባለሀብቶችን መፍጠር ተችሏል፤ ለበርካታ ዜጎችም የስራ ዕድል ተፈጥሯል፡፡
✅✅ http://accesstenders.com/index.php

✅✅telegram channel https://t.me/acctenders

በትግስት ሙሉጌታ [mor.gov.et]

አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች============ዩኒቨርሲቲው በ2012 በጀት ዓመት የሠራተኞች የስራና የደንብ ልብስ ለመግዛት ይፈልጋል። ት/ቤቱ የስፖርት ትጥቅ ፣የጽዳት እቃዎች፣ የሰራ...
14/08/2019

አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች
============
ዩኒቨርሲቲው በ2012 በጀት ዓመት የሠራተኞች የስራና የደንብ ልብስ ለመግዛት ይፈልጋል።

ት/ቤቱ የስፖርት ትጥቅ ፣የጽዳት እቃዎች፣ የሰራተኞች ደንብ ልብስ ፤ የተለያዩ የቢሮ ቁሳቁሶችን መግዛት ይፈልጋል።

የተለያዩ ያገለገሉ 100 ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ጽ/ቤቱ የጽሕፈት መሳሪያዎች, የቢሮ,የፅዳት ,ኤሌክትሮኒክስ ,የምግብ እህሎች እና ህትመቶች ,የደን ዘርና ፖለቲን ቲዩብ, የደንብ ልብስ እና ልብስ የስፌት ዋጋ

Address

Addis Ababa
251

Opening Hours

Monday 08:30 - 12:30
Tuesday 08:30 - 12:30
Wednesday 08:30 - 12:30
Thursday 08:30 - 12:30
Friday 08:30 - 12:30

Telephone

+251931161680

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Access Tenders -አገር አቀፍ እና አለማቀፍ ጨረታዎች:

Share