09/09/2025
የደቡብ ወሎ ዞን ትራንስፖርት ጽ/ቤት በ2016 ዓ ም ይዞት የነበረውን ከክልሉ ዞኖች የአንደኛነት ደረጃ በ2017 ዓ ም አሁንም በመድገም የክልሉ ትራ ንስፖርትና እና ሎጅስቲክስ ባለስልጣን ባዘጋጀው ዓመታዊ የዕቅድ አፈፃፀም ና ግምገማ ፕሮግራም የሠርቲፊኬትና የላብቶፕ ሽልማት ተረክቧል። ለዚህ ውጤት መምጣት አብረውን ለደከሙ የዞኑ አስተባባሪ ጠቅላላ አመራር የመስሪያ ቤታችን የዞንና የወረዳ መዋቅሮቻችን በሙሉ የወረዳ አስተባባሪዎችና ጠቅላላ አመራር አጋር አካላት የህዝብ ክንፎቻችንና መላው ህዝባችን በደቡብ ወሎ ዞን ትራንስፖርት ጽ /ቤት ስም ከፍ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ ። ከዚህም በተጨማሪ በዛሬው እለት ማለትም 04/13/2017 የህዳሴው ግድብ በመመረቅ ደስታችንን በመግለፅ የደቡብ ወሎ ዞን ትራንስፖርት ዘርፉ ከማንም በላይ ተራራ ሸለቆውን ቀን ሌሊት ሳይል ለግድቡ ተግባራት ግንባር ቀደምነትን የሚቀዳጅ በመሆኑ በዘርፉ ሁሉ ለተሳተፉ የትራንስፖርት አባላት በሙሉ ዛሬ ታላቅ የክብረ ወሰን ቀን በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ከታላቅ አክብሮት ጋር እናመሰግናለን
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏