25/05/2026
በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የቦንጋ ቅርንጫፍ ጣቢያ ባልደረባ የጋዜጠኛ ፍቅሩ በላይ ህልፈትን ተከትሎ በርካታ አድማጮችና የማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮቻችን ሀዘናቸውን እየገለጹ ነው።
በጣቢያችን የፌስቡክ ገጽ ላይ ከሰፈሩ የተከታዮቻችን የሀዘን መግለጫ መልዕክቶች መካከል ከብዙ በጥቂት ሀብታሙ ታደሰ አዘጋጅቶታል ማርታ ታምሩ እንደሚከተለው ታቀርበዋለች።
በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የቦንጋ ቅርንጫፍ ጣቢያ ባልደረባ የጋዜጠኛ ፍቅሩ በላይ ህልፈትን ተከትሎ በርካታ አድማጮችና የማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮቻችን ሀዘናቸውን እየገለጹ ነው....