17/07/2020
ግብፅ አንድ አድሚንስትሬቲቭ ከተማና 3 ትናንሽ ከተማዎችን እየገነባች ነው, ካይሮን ይተካል የተባለው ከተማ 6.5 ሚልዮን ህዝብ የሚከትምበትና የቀን የውሃ ፍጆታው 650ሺ ሚትር ኩዩቢክ ይሆናል(በአመት 20 ቢልዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ አካባቢ ነው)
እነዚህ ፕሮጀክቶች ወደፊት የኢትዮዽያን የአባይ ውሃ የመጠቀም መብት ውጥረት ውስጥ የሚከቱ ናቸው
ግብፅ ውሃ ሊያስጠሙን ነው እያለች ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ እያደናገረች በተቃራኒው ግን የቅንጡ ከተማ ግንባታዋን አጧጡፋዋለች
የኢትዮዽያ ዲፕሎማቶች/ተደራዳሪዎች እነዚህን አሻጥሮች ጠረዼዛ ላይ ማምጣት ግድ ይላቸዋል
(የካይሮ ምትክ የተባለው ከተማ በ2021 ያልቃል ተብሎ ይጠበቃል, የቪድዮ ሊንኩ ኮሜንት መስጫው ስር ተያይዟል)
of foreign afairs
al arusi
jemal beshir